ወንድማችን ያረጋል ሀውልቱ የሜዲካል ላብራቶሪ ባለሙያ ሲሆን ግንቦት 5 ቀን ማታ አድሮ ስራ በነበረበት በኮልፌ ቀራንዮ ወረዳ ሶስት ጤና ጣቢያ ነው በደህንነት ተወስዶ አሁን በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ታስሮ ይገኛል። ያለምንም ጥፋት ከ1ወር በላይ በእስር ማሰቃየት እንዴት ያለ ጭካኔ ነው?
ሌሎች አብረውት የነበሩት ተፈተዋል ስለሆነም ወንድማችን በጣም በጭንቀት ላይ ነው የሚገኘው። በአስቸኳይ ሊፈታ ይገባል።
መብትን መጠየቅ ወንጀል አይደለም‼️
መብትን መጠየቅ ወንጀል አይደለም‼️