Healthcare workers preparing for second strike
Updates
00
D
:
00
H
:
00
M
:
00
S
ይድረስ ለድሬዳዎ አስተዳደር ጤና ቢሮ ሀላፊ

ይድረስ ለድሬዳዎ አስተዳደር ጤና ቢሮ ሀላፊ

April 21, 2025
የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ አመራሮች በተለይም ሀላፊ የሆኑት ዶ/ር ፅጌረዳ ክፍሌ እያደረጉ ያሉት ተገቢ ያልሆነና ጤና ባለሙያውን ለማፈን እና በማስፈራራት እንዲሁም ለማባረር እየሄዱት ያለው እርምጃ ነገሮችን ስለሚያባብስ እና እኛም ወደ ቀጣይ ከባድ እርምጃዎች ስለምንገባ ከድርጊትዎ ይቆጠቡ።
እንደ ሀገር ለተጠየቁ ጥያቄዎች መልስ መስጠት ያለበት ጤና ሚኒስትር ብቻ ነው። ፎቶ መነሳትና ጥያቄዎቻችን የሚመለከተው አካል እንዲሰማን ማስተጋባት መብት ነው።
ከመንግስት የስራ ሰዓት እየሰረቃቹ የግል እየሰራቹ ምን ጎደለባቹ የሚሉትን ሰምተናል። ስለሱ ጊዜውን ጠብቆ በሰፊው የምንነጋገር ይሆናል።
Enough is Enough‼️
Unity is Power ‼️
Now or Never ‼️